Unlock a World of Free Content: Books, Music, Videos & More Await!

ጃን ያሬድ | Jan Yared

Description
እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?
Advertising
We recommend to visit

📥ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
FOR ANY PROMOTION 📩 @Abemallik

በዚህ ቻናል ላይ የተለያዩ ተከታታይ ፊልሞች በትርጉም ማግኘት ይችላሉ 😍 ።

➲ቻናላችንን ሼር ያርጉ @Series_Amhh

ሃሳብ አስታየት Or ማስታወቂያ - @AbusheCBot

● Welcome to Ethio music Channel

➤ For any promotion and Advertising 📩 inbox @Markonal21 ወይም @ethiomusic21bot
.
.
● የበጎ አድራጎት ስራዎችን በነፃ ፖስት እናደርጋለን ለመልካምነት ቦታ አይመረጥም ! ያዋሩን
.
.
● የሀገር ውስጥ አዳዲስ
ሙዚቃዎች
አልበሞች በፍጥነት ያገኛሉ
.
● እንዲሁም በቀናነት JOIN & SHARE ያድርጉ !

Last updated 1 month ago

1 month, 2 weeks ago
ጃን ያሬድ | Jan Yared
1 month, 2 weeks ago
ጃን ያሬድ | Jan Yared
1 month, 2 weeks ago
ታማኝ አገልጋይ ማን ነው?

ታማኝ አገልጋይ ማን ነው?
ሳምንት 6 ቻሌንጅ

እግዚአብሔር የሰጣችሁ ጸጋ፣ ችሎታ ምንድን ነው በምንስ ሙያ ተሰማርታችኋል?

ቻሌንጅ 1. እግዚአብሔር በሰጠን ጸጋ፣እውቀት፣ችሎታ እንዲሁም በተሰማራንበት ሙያ እግዚአብሔርን በምን ማገልገል እንደምንችል በማሰብ፣ በተግባር ማዋል ። 
የተፈጠርንበት አላማ ማገልገል ነውና፣ አገልግሎትን ሕይወታችን በማድረግ ቤተክርስቲያንን ማገልገል

  1. አሥራት በኩራትን ማውጣት፣

3.በገብርኄር ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል ማቴ 25፡14–31፣ የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 39፡8–9 ፣ እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት 2ኛ   ጢሞ. 1 – 16 ፣  1ኛ  ጴጥ. 5 ፡ 1– 12 ማጥናት

1 month, 3 weeks ago

ይህንን checklist ይጠቀሙ

1 month, 3 weeks ago
ሳምንት 5 ደብረዘይት ቻሌንጅ

ሳምንት 5 ደብረዘይት ቻሌንጅ

1) ራሳችንን ፈትሸን: ንስሐ ገብተን : ወደ ንስሐ አባቶቻችን ቀርበን የተናዘዝን : የተሰጠንን ቀኖና የጨረስን እና "እግዚአብሔር ይፍታ" ተብለን የተዘጋጀን ከንስሐ አባታችን ጋር በመማከር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ መቀበል

2)ራሳችንን ፈትሸን ለኑዛዜ የተዘጋጀን ወደ ንስሐ አባቶቻችን በመቅረብ ኑዛዜ መፈጸም : ቀኖና መቀበል

3)ክርስቶስ ዳግም ሊፈርድ ሲመጣ የሚጠይቀንን 6ቱ ቃላተ ወንጌልን መፈጸም ለዚህም በግላችን ወይም ከ6ቱ ቃላተ ወንጌል ጉዞ መሳተፍ

4)የታሰሩ ሰዎችን መጠየቅ

5)በደብረዘይት ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል
ማቴ 24:1-36
የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 45:2-3
እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት
1ኛ ተሰ 4:13-18
*2ኛ ጴጥ 3:7:15 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት

6)በሰው ከመፍረድ መቆጠብ

7)በዚህ ጾም ምን እንዳሻሻልን:ምን እንደተጠቀምን ራሳችንን መመዘን

ስለዚህ፥እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና" -ማቴ 24:44

1 month, 4 weeks ago
[ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ

ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ
ወለትንሣኤከ ቅድስተ ንሰብሕ ኩልነ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ

አቤቱ! አምላካችን! ሊቃችን! ለእኛ: ቤዛ ሆነህ: ቅዱስ ደምህን ላፈሰስህበት መስቀልህና ለቅድስቲቱ ትንሣኤህ እየሰገድን: ሁላችን እናመሰግንሃለን!

2 months ago
ከእምነት በፊት መዳን

ከእምነት በፊት መዳን

| ጃንደረባው ሚድያ | መጋቢት 2016 ዓ.ም.|

✍🏽 ሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ እንደጻፉት

የተፈጠርነው በእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። ሰው ሆነን ወደ ምድር የመጣንበትን ዘመን፣ የተገኘነበትን ምድር፣ የወጣንበትን ማኅበረ ሰብእ እና ሌሎችንም ጉዳዮች የመረጠ እርሱ እግዚአብሔር ነው። አዳም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ በራሱ ምርጫ ራሱን ያስገኘ ማን አለ? አጭር ወይም ረዥም፣ ቀጭን ወይም ወፍራም፣ ነጭ ወይም ጥቁር ሆኖ ስለመወለዱ ከእግዚአብሔር ጋር የተማከረስ ማነው? ሁሉም በእግዚአብሔር ፈቃድ የተከናወነ ነው። ገበሬ ዘሩን በምድር ላይ በበተነ ጊዜ ምድሩን ለዘሩ የሚመርጥለት ገበሬው ነው እንጅ ዘሩ እንዳልሆነ ሁሉ የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ምርጫ እንጅ በራሱ ምርጫ ወደ ዓለም ሊመጣ አይችልም።

ሙሉውን ያንብቡ

2 months ago

ይህንን checklist ይጠቀሙ።

2 months, 1 week ago

ይህንን checklist ይጠቀሙ

We recommend to visit

📥ምርት እና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
FOR ANY PROMOTION 📩 @Abemallik

በዚህ ቻናል ላይ የተለያዩ ተከታታይ ፊልሞች በትርጉም ማግኘት ይችላሉ 😍 ።

➲ቻናላችንን ሼር ያርጉ @Series_Amhh

ሃሳብ አስታየት Or ማስታወቂያ - @AbusheCBot

● Welcome to Ethio music Channel

➤ For any promotion and Advertising 📩 inbox @Markonal21 ወይም @ethiomusic21bot
.
.
● የበጎ አድራጎት ስራዎችን በነፃ ፖስት እናደርጋለን ለመልካምነት ቦታ አይመረጥም ! ያዋሩን
.
.
● የሀገር ውስጥ አዳዲስ
ሙዚቃዎች
አልበሞች በፍጥነት ያገኛሉ
.
● እንዲሁም በቀናነት JOIN & SHARE ያድርጉ !

Last updated 1 month ago